አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ እና ንስር ማይክሮ ፋይናንስ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ፡፡
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ እና ንስር ማይክሮ ፋይናንስ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ዛሬ ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈራረሙ፡፡ በአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ሪቴል ባንኪንግ ም/ፕሬዝዳንት አቶ ሚካኤል ገዛኢ እና በንስር ማይክሮ ፋይናንስ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ሙሉጌታ እምባለ በተፈረመው ስምምነት መሰረት ባንኩ የፋይናንስ አካታችነትን ለማስፋት የፋይናንስ ተቋማት ባልተዳረሳባቸው እና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ […]
