*Announcement* Anbesa Bank has officially rebranded It's Identity.

>
December 6, 2025

22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ተከበረ

የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የሥራ ሃላፊዎችና ሠራተኞች 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን “ትውልድን በሥነ-ምግባር -ተቋምን በአሰራር!” በሚል መሪ ቃል ዛሬ ሕዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ አክብረዋል።በክብረ በዓሉ ላይ ንግግር ያደረጉት የባንኩ የሪቴል ባንኪንግ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሚካኤል ገዛኢ እንደገለፁት ሙስና ዘርፈ ብዙ እና በተለያዩ ጊዜያቶች ይዘቱን ቀይሮ የሚመጣ መሆኑን በመገንዘብ […]