*Announcement* Anbesa Bank has officially rebranded It's Identity.

(ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም) የአንበሳ ባንክ ግዐዝ ሪጅን የስራ አመራር አባላት እና ሰራተኞች በመቀሌ ከተማ ከ400 በላይ የሚሆኑ ችግኞችን የተከሉ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ላይ የሪጅኑ ተ/ምክትል ፕሬዚደንት አቶ ሙሉዓለም ከበደ መልዕክት አስተላልፈዋል።

በመልዕክታቸው አንበሳ ባንክ በተለያዩ መንገዶች ማህበራዊ ኃላፊነቱን መወጣት የዘወትር ተግባሩ መሆኑን ገልጸው ዛሬ የተተከሉትን ችግኞች በየጊዜው ለመንከባከብ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን አሳውቀዋል።

Leave A Comment