አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ እና ንስር ማይክሮ ፋይናንስ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ፡፡
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ እና ንስር ማይክሮ ፋይናንስ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ዛሬ ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈራረሙ፡፡ በአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ሪቴል ባንኪንግ ም/ፕሬዝዳንት አቶ ሚካኤል ገዛኢ እና በንስር ማይክሮ ፋይናንስ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ሙሉጌታ እምባለ በተፈረመው ስምምነት መሰረት ባንኩ የፋይናንስ አካታችነትን ለማስፋት የፋይናንስ ተቋማት ባልተዳረሳባቸው እና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ […]
December 6, 2025
22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ተከበረ
የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የሥራ ሃላፊዎችና ሠራተኞች 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን “ትውልድን በሥነ-ምግባር -ተቋምን በአሰራር!” በሚል መሪ ቃል ዛሬ ሕዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ አክብረዋል።በክብረ በዓሉ ላይ ንግግር ያደረጉት የባንኩ የሪቴል ባንኪንግ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ ሚካኤል ገዛኢ እንደገለፁት ሙስና ዘርፈ ብዙ እና በተለያዩ ጊዜያቶች ይዘቱን ቀይሮ የሚመጣ መሆኑን በመገንዘብ […]
